Tuesday, October 11, 2011

የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ በኢትዮጵያ ቤተክርስትያ ላይ

የተሐድሶ ኑፋቄ ዋነኛ ዓላማ፤ ምእመናንን ከእናት ቤተ ክርስቲያን እቅፍ በማስኰብለል የበግ ለምድ ለለበሰ ተኩላ አሳልፎ መስጠት ነው:: ተከፍሎት እግዚአብሔርን የሚያገለግል የበለጠ ከተከፈለው ሰይጣንንም ያገለግላል:: ማስረጃ ከታች የምታዩት ምስል::
ይህ ምስል በማኅበረ ቅዱሳን የተዘጋጀ ነው:: የማኅበሩን እንቅስቃሴ መርዳት ከፈለጉ mkus.org  ላይ በpaypal መርዳት ይችላሉ::

ለተሃድሶዎቹ አሁንም ተሃድሶ የማቅ ፈጠራ ነው:: 








የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 1










የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 2






የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 3



የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 4





No comments:

Post a Comment