የተሐድሶ ኑፋቄ ዋነኛ ዓላማ፤ ምእመናንን ከእናት ቤተ ክርስቲያን እቅፍ በማስኰብለል የበግ ለምድ ለለበሰ ተኩላ አሳልፎ መስጠት ነው:: ተከፍሎት እግዚአብሔርን የሚያገለግል የበለጠ ከተከፈለው ሰይጣንንም ያገለግላል:: ማስረጃ ከታች የምታዩት ምስል::
ለተሃድሶዎቹ አሁንም ተሃድሶ የማቅ ፈጠራ ነው::
የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 1
የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 2
የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 3
የተሐድሶ መናፍቃን ስውር ሴራ ክፍል 4
No comments:
Post a Comment